No media source currently available
በአዲስ አበባና በቡራዩ ለደረሱ ጉዳቶች ተጠያቂ የሆኑ ኃይሎችን በተመለከተ ከፌደራል ፖሊስ የተሰጠው መረጃ ለተለያዩ ትርጉሞች ሊጋለጥ አንደሚችል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥጋታቸውን ገልፀዋል፡፡