No media source currently available
በአዲስ አበባና አከባቢዋ በተፈጠረው ግጭት የዜጉች ሕይወት ማለፍ፣ የአካላና እንዲሁም የንብረት ጉዳት መድረሱ የሚወገዝ ተግባር ነው ሲል የዓረና ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ አስታወቀ።