በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ2 ሺህ በላይ የደምሕት አባላት ወደ አገር እንደሚገቡ ተገለፀ


ከ2 ሺህ በላይ የደምሕት አባላት ወደ አገር እንደሚገቡ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

ከ2 ሺህ በላይ የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ደምሕት) ሠራዊት አባላት፣ በቅርብ ጊዜ ወደ አገር ውስጥ ይገባሉ ሲሉ፣ የንቅናቄው ሊቀ መንበር አቶ መኮነን ተስፋይ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG