No media source currently available
የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦሕዴድ/ "የላቀ ሃሳብ ለበለጠ ድል" በሚል ስያሜ፣ 9ኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን ነገ መስከረም 8 በጂማ ከተማ እንደሚከፍት አስታወቀ።