በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ አቀባበል- በአዲስ አበባ


የኦነግ አቀባበል- በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

የተጀመረውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሽግግር ሂደት ለማስቀጠል ሁሉም አብሮ እንዲሠራ የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ጥሪ አቀረቡ። አቶ ዳውድ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት ፤ የሕግ የበላይነትና የዲሞክራሲ መብት በሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ እጅ ሲገባ ማየት ፍላጎትና ምኞታቸው እንደሆነ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG