No media source currently available
የአርበኞች ግንቦት7 ለፍትህና ለዲሞክራሲ ንቅናቄ መሪ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በባህርዳር ከተማ ባሰሙት ንግግር ንቅናቄው ወደ ሀገራዊ ፓርቲ ለመቀየር መወሰኑን አስታውቀዋል።