No media source currently available
በአዲስ አበባ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር የአቀባበል ሥነ ስርዓት ተከትሎ፣ የድርጅቱን ባንዲራ “እስቅላለሁ፣ አትሰቅልም” የሚል አምባጓሮ ላይ የተፈጠረ ግጭት ዛሬም ለሦስተኛ ቀን ቀጥሏል፡፡