በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢጋድ ስብሰባ በአዲስ አበባ


የኢጋድ ስብሰባ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:00 0:00

የምሥራቅ አፍሪካ ሀገሮች የልማት በየነ መንግሥታት /ኢጋድ/ ትናንት በአዲስ አባበ ባካሄደው ጉባዔው የደቡብ ሱዳንን ግጭት ፍፃሜ ያበጅለታል የተባለውን ሥምምነት አፈራርሟል፣ የኢጋድ ሊቀመንር ጠ/ር አብይ አሕመድ ሥምምነቱ አፍሪካዊያን የራሳቸውን ችግራር በራሳቸው የፈቱበት ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG