በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ያልተፈቱ የሽብር ተከሳሾች አሉ"- ጠበቆች


"ያልተፈቱ የሽብር ተከሳሾች አሉ"- ጠበቆች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:29 0:00

አዲስ ዓመትን ምክኒያት በማድረግ እስረኞች ከአራት ክልሎች በይቅርታ መለቀቃቸውን የክልል ባለሥልጣናት አስታወቁ። በሌላ በኩል በሽብር ወንጀል ተከሰው እስከዛሬ ያልተፈቱ እስረኞች በፌደራል ማረሚያ ቤቶች እንደሚገኙ ጠበቆችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG