No media source currently available
በደቡብና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በሚኖሩ ማኅበረሰቦች መካከል ካለፈው ሚያዝያ ወዲህ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሲቪሎች ለመፈናቀል መገደዳቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር - ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል።