በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከሊቢያ እስር ቤት አመለጡ


ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከሊቢያ እስር ቤት አመለጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:59 0:00

በሊቢያ የእርስ በእርስ ጦርነት እየተባባሰ በመምጣቱና ያለጠባቂ በመተዋቸው ምክንያት ግንብ ንደው ከመጠለያው እንዳመለጡ 30 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለቪኦኤ ገለፁ። ከጦርነት ቀጠና ሸሽተው አሁን ያሉበት ቢደርሱም በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ መንግስት በፍጥነት ወደ ሃገራችን እንዲመልሰን እንማፀናለንም ብለዋል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ስደተኞቹን ወደ ሃገር ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG