No media source currently available
ከሃያ ሁለት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው አርቲስትና የሰብዓዊ መብት አራማጅ ታማኝ በየነ ኢዮጵያዊነትን በጋራ ማጠናከር የሚጠይቅ ንግግር አድርጓል።