No media source currently available
በውጭም ሆነ ሀገር ውስጥ ያሉ የአማራ ክልል ተወላጅ ምሁራን አሁን የተገኘውን ለውጥ ለማስቀጠል ያስችላል የተባለ የምክክር ጉባዔ ጉባዔ 105 አባላትን እና 15 የቦርድ ሰብሳቢዎችን አፅድቆ ተጠናቅቋል።