No media source currently available
ወደ ሥልጣን ኃላፊነት ከመጡ በኋላ የመጀመሪያው የሆነውን ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት ጠ/ሚ አብይ አሕመድ የርሳቸውም ሆነ የድርጅታቸው ፍላጎት በኢትዮጵያ በዕውነተኛ ምርጫ ተመርጦ ማገልገል እንደሆነ ገልፀዋል። የምርጫ ጊዜው እንዲተላለፍ እንደማይፈልጉም ተናግረዋል።