No media source currently available
የአስቸኳይ ጊዜ ሰብዓዊ ፍላጎቶችን በተገቢውና ውጤታማ በሆነ መልኩ ለሟሟላት በሥራው የተሰማሩ ሁሉ ቁርጠኝነታቸውን ከፍ እንዲያደርጉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ፅ/ቤት በኢትዮጵያ ኃላፊ ጥሪ አቀረቡ፡፡