No media source currently available
የኡጋንዳ መንግሥት የሀገሪቱ የፓርላማ አባል ሮበርት ኪያጉላኚን እንዲፈቱ ዛሬ በናይሮቢ የተቃውሞ ሠልፍ ተደረገ። በተቃውሞ ሠልፉ ላይ በርካታ ኬንያዊያን እንዲሁም በናይሮቢ የሚኖሩ የኡጋንዳ ዜጎች ተሳትፈውበታል።