No media source currently available
ነፃነት ሥርዓተ አልበኝነትን፣ ሥርዓት አልበኝነት ደግሞ አምባገነንነትን ሊየመጣ እንደሚችል ሕብረተሰቡ እየተገነዘበ በመምጣቱ፣ የሕግ የበላይነት ይከበር ጥያቄ እያነሳ ነው ሲሉ የክልሉ ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አቶ ንግሡ ጥላሁን ገለፁ፡፡