No media source currently available
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ መንግሥት በፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በኩል በተቋቋመ ገለልተኛ ምክር ቤት አማካኝነት ሮሮ የሚሰማባቸውን ዐዋጆች በመመርመር ጀምሯል።