በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የራማ ነዋሪዎች መረብን ተሻግረው ከኤርትራውያን ጋር ዋሉ


የራማ ነዋሪዎች መረብን ተሻግረው ከኤርትራውያን ጋር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00

ከ60 በላይ የትግራይ ክልል ራማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ትናንት መረብን ተሻግረው የኤርትራ ከተማ በሆነችው ክሳድ ዒቃ ከኤርትራውያን ጋር ውለው ተመልሰዋል።

XS
SM
MD
LG