በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደባርቅ ከተማ ንብረት የተያዘባቸው ነጋዴዎች ቅሬታ አሰሙ


ደባርቅ ከተማ ንብረት የተያዘባቸው ነጋዴዎች ቅሬታ አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

ከአዲስ አበባ ወደ ሰቲት ሑመራ ከተማ የ68 ነጋዴዎች ንብረት ጭነው ይጓዙ የነበሩ ሁለት መኪኖች፤ ደባርቅ ከተማ ሲደርሱ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ንብረቶቹን እንዲራገፍ አድርጓል ሲሉ ንብረት የተያዘባቸው ነጋዴዎች ቅሬታ አቀረቡ።

XS
SM
MD
LG