No media source currently available
ከአዲስ አበባ ወደ ሰቲት ሑመራ ከተማ የ68 ነጋዴዎች ንብረት ጭነው ይጓዙ የነበሩ ሁለት መኪኖች፤ ደባርቅ ከተማ ሲደርሱ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ንብረቶቹን እንዲራገፍ አድርጓል ሲሉ ንብረት የተያዘባቸው ነጋዴዎች ቅሬታ አቀረቡ።