በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል የልዑካን ቡድን አስመራ ገባ


የአማራ ክልል የልዑካን ቡድን አስመራ ገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁንና የክልሉ የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዘላለም ልጅዓለም የልዕካኑ ቡድን ዛሬ ከአዲሃን አመራር አባላት ጋር የተጀመረውን ግንኙነት ለማጠናከርና ድርጅቱ በሀገር ውስጥ ገብቶ የለውጡ አካል እንዲሆን ጥሪ ለማቅረብ አስማራ ገቡ፡፡

XS
SM
MD
LG