No media source currently available
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የኢትዮ-ኤርትራ የሰላም ሥምምነትን እንደሚደግፍ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አስታወቁ።