No media source currently available
በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ከተማ ስቴድየም የተሰናዳ የህዝብ ጉባኤ ላይ በተፈጠረ ሁከት ቢያንስ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ ሌሎች 71 ሰዎች መቁሰላቸውን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ።