No media source currently available
“ጠቅላይ ሚንስትሩ የጠቅላይ ጦር ዋና አዛዥ ነው። የጠቅላይ ጦሩ ዋና አዛዥ እንደ መሆኑ ነው ሕገ መንግሥቱን የማክበር እና የማስከበር ግዴታ አለበት ይላል።” አቶ ሙልጌታ አረጋዊ፤ የሕግ ባለ ሞያ።