No media source currently available
በትግራይ ክልል የዓረና ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ በአሁኑ “በለውጥ ግዜ” እየተባለም በአባላቶቼ ላይም ጉዳት እየደረሰባቸው ነው ሲል ገልጿል።