No media source currently available
በደረሰባቸው ጉዳት ምክንያት ወደ ተለመደ ሕይወታቸው እና ኑሯቸው መመለስ እንዳልቻሉ የገለፁ የጂግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች መንግሥት ችግራቸውን እንዲመለከትላቸው ጠይቀዋል፡፡