No media source currently available
"ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት የባሕር በር ጉዳይ መጠየቅ በጦርነት ናፍቆት ይመሰላል። የተሳሳተ አተያይ።.መጀመሪያ የሕግ የተፈጥሮና የታሪክ መብት ያለን መሆኑን የሚቀበል አስተዳደር ይኑረን ነው። ከመቀበል ነው የሚጀምረው።"- ቴዎድሮስ ጸጋዬ "በሃሳቡ ብስማማም። ይሄ ጥያቄ ግን አሁን አንገብጋቢው ጥያቄ አይደለም። ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት የተፈጸሙና ብዙ መስተካከል ያለባቸው፤ ለኢትዮጵያ ሕልውናም አንገብጋቢ የሆኑ ጉዳዮች አሉ።" - ሼስፒር ፈይሳ