No media source currently available
በደቡብ ክልል በዳውሮ ዞን ተርጫና ዋካ በተባሉ ከተሞች በክልሉ ቴሌቨዥን ተሰራጭቷል በተባለ የተሳሳተ ዜና ሳቢያ፣ ትናንት የሰው ሕይወት እያጠፋና የአካል ጉዳት ያስከተለ ተቃውሞ እና ሁከት ተቀስትሶ ዋለ፡፡