No media source currently available
በሶማሌ ክልል በንፁሐን ዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት ለማስቆም የፌዴራል መንግሥቱ መግባት አስፈላጊ መሆኑን በቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናግረዋል።