No media source currently available
130 ተሣፋሪዎችን ይዞ አዲስ አበባ በገባው በዛሬው የኤርትራ አየር መንገድ የመጀመሪያ በረራ የኤርትራ የትራንስፖርትና መገናሀኛ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ ተስፋሥላሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ አስካሉ መንቆርዮስ፣ የሃገሪቱ የሲቪል አቪየሽንና የአየር መንገዱ ከፍተኛ ኃላፊዎችም እንደሚገኙ ታውቋል።