No media source currently available
የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ሥምምነት ዘላቂነት እንዲኖረው፣ ድንበር ሲካለል የሚመለከታቸው ህዝቦች በጉዳይ እንዲሳተፉ ማድረግና ማነጋገር ያስፈልጋል ብለዋል የለንደን ነዋሪ የሆኑት ኤርትራዊ አቶ አብድረሓማን ሰይድ።