በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሌ በደረሰው ግጭት አሥር ሰዎች ተገደሉ


በባሌ በደረሰው ግጭት አሥር ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:20 0:00

በባሌ ዞን ጎባ ከተማ በደረሰው ግጭት እስከ አሁን በተረጋገጠው አሥር ሰዎች መገደላቸውን፣ ከአንድ መቶ በላይ ደግሞ ቀላል እና ከባድ የመቁሰል ጉዳት እንደደረሰባቸው የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG