No media source currently available
በአማራ ክልል በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ ቅላዥ ከተማ፤ የመሰረተ ልማት ጥያቄ ያነሱ ነዋሪዎች በአደራ ፖሊስ ጣቢያ ያስቀመጧቸው የዞን አመራሮችና የፀጥታ ኃላፊዎች በመለቀቃቸው ግጭት ተፈጠሮ አራት ሰዎች ቆሰሉ። ነዋሪዎችና የዞን አመራር ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።