በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ የዞን አመራሮች በሕዝቡ ታስረው እንዲቆዩ ተደረገ


በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ የዞን አመራሮች በሕዝቡ ታስረው እንዲቆዩ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

በአማራ ክልል በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ ቅላዥ ከተማ፤ የመሰረተ ልማት ጥያቄ ያነሱ ነዋሪዎች በአደራ ፖሊስ ጣቢያ ያስቀመጧቸው የዞን አመራሮችና የፀጥታ ኃላፊዎች በመለቀቃቸው ግጭት ተፈጠሮ አራት ሰዎች ቆሰሉ። ነዋሪዎችና የዞን አመራር ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

XS
SM
MD
LG