No media source currently available
በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችንና ሞቶችን ለማስቀረት ሀገሪቱን በፍጥነት ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማስገባትና ፍትሐዊና ሕጋዊ ተቋማትን መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ያነጋገርናቸው ባለሞያዎች ገለፁ።