No media source currently available
እስረኞችን ስታነጋግር የቆየችው ጽዮን ግርማ - “ከእስር የተለቀቁት ሰዎች መልሰው እንቋቋሙ ምን ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል? ድጋፉንስ ሊሰጣቸው የሚገባው ማነው?” የሚሉና ሌሎች ጭያቄዎችን አንስታ የሕግ ባለሞያና ከዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች ተመራማሪ አካታ ተከታዩን ዘግባለች።