No media source currently available
ልጆቻቸው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ታስረው እንደሚገኙ የገለፁ የእስረኛ ቤተሰቦች ዛሬም ወደ ውስጥ ገብተው ስንቅ ማቀበል እንዳልቻሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።