በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት ከለውጥ ኃይሎች ጋር መሥራት አማራጭ የለውም አለ


የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት ከለውጥ ኃይሎች ጋር መሥራት አማራጭ የለውም አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00

"ባለፈው ሃያ ሰባት ዓመታት ውስጥ ካየነው ሂደት አንፃር ሲታይ: ይቅርታን መሰረት ያደረገው የሕዝቡን በደል የተረዱት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ የጀመሩት የለውጥ እርምጃ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ ተስፋ ያጫረ ነው::" ዶ/ር አፈወርቅ ተሾመ የመዐሕድ ሊቀ መንበር::

XS
SM
MD
LG