በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቃለ ምልልስ - ከኦነግ አመራር አቶ ቶሌራ አዳባ


ቃለ ምልልስ - ከኦነግ አመራር አቶ ቶሌራ አዳባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:47 0:00

መቀመጫውን ኤርትራ ያደረገውና በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ አንጃ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ሲያደርግ የነበረውን የትጥቅ ትግል በጊዜያዊነት ማቆሙን ዛሬ አስታወቀ። በምዕራብ ኦሮሚያ ውስጥ ሰሞኑን በተፈፀመው ግድያና ሁከት ውስጥ እጁ እንደሌለበት ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG