No media source currently available
በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የመጀመሪያዎቹ 1መቶ የሥልጣን ቀናት ትልቁ ዲፕሎማሲያዊ ስኬታቸው፣ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላም ሊያሰፍን የሚችል ስምምነት ማድረጋቸው እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡