No media source currently available
ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሁለቱም ሀገሮች መካከል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ጎዞ፤ እንዲሁም በጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ እና በፕሬዚዳንት ኢሳያይ አፈወርቂ የተፈረሙ ስምምነቶች፣ እንዳበረታታቸው እና ተስፋ እንደሰጣቸው እየገለፁ ነው።