በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው የነበረው የውጥረት ጦርነት መቆሙን አስታወቁ


ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው የነበረው የውጥረት ጦርነት መቆሙን አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:33 0:00

ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው የነበረው የውጥረት ጦርነት በይፋ ለማስቆም ስምምነት መፈረሙን አስታወቁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ልዩ ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ስምምነቱን ያብራሩልናል። በተያያዘም የጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣን ከጨበጡ አንድ መቶ ቀናት ሊደፍኑ ጥቂት ቀናት የቀራቸው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬም በአርባ ምንጭ የድጋፍ ሰልፍ ተደርጎላቸዋል።

XS
SM
MD
LG