በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ዘግናኝ የመብት ጥሰት በኦጋዴን እስር ቤት"- ሂዩማን ራይትስ ወች


"ዘግናኝ የመብት ጥሰት በኦጋዴን እስር ቤት"- ሂዩማን ራይትስ ወች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00

በሶማሌ ክልል “ኦጋዴን” በተባለው እስር ቤት ሰዎች በዘፈቀደ እየታሰሩ እጅግ አሰቃቂ ተግባር ይፈፀመብቻዋል ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሂዩማን ራይትስ ወች ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ።በዚህ በማይቋረጥ የመብት ጥሰት ውስጥ የመንግሥት ባላሥልጣናት እጃቸው አለበት ብሏል። የሶማሌ ክልል መንግሥት ሪፖርቱ ከእውነት የራቀ ነው ሲል ማስተባበያ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG