No media source currently available
በአማራ ክልል ኦሮሚያ ልዩ ዞን በከሚሴና ባቲ ከተሞች ከአንድ ሳምንት በፊት የትግራይ ተወላጆች ጥቃት እንደደረሰባቸው መዘገቡ ይታወሳል፡፡