በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በጦር እስር ቤት ያሳለፍኩት ጊዜ እጅግ ከባድ ነበር"- ካፒቴን በኃይሉ ገብሬ


"በጦር እስር ቤት ያሳለፍኩት ጊዜ እጅግ ከባድ ነበር"- ካፒቴን በኃይሉ ገብሬ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:10 0:00

ዐሥራ ሦስት ዓመታትን በእስር ያሳለፈው መቶ አለቃ በኃይሉ ገብሬ ካለፈባቸው ከባድ ጊዜያት መካከል የእናቱን ማረፍ የሰማበት ዕለት እንደሆነ ይናገራል።ጽዮን ግርማ መቶ አለቃ በኃይሉ ገብሬን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

XS
SM
MD
LG