No media source currently available
ሰሞኑን በአማራ ክልል በተለይም ከሚሴ ልዩ ዞን ውስጥ በሚገኙ የባቲ፣ የከሚሴና ሮቢት ከተሞች ኗሪ በሆኑ የንግድ ባለንብረቶች ላይ ጥቃት መካሄዱ ተሰምቷል።