በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ጠቅላይ ሚኒትሩን ለመደገፍ የወጡ ልጆቼን ፍለጋ ወጥቼ በጥይት ተመታሁ”


“ጠቅላይ ሚኒትሩን ለመደገፍ የወጡ ልጆቼን ፍለጋ ወጥቼ በጥይት ተመታሁ”
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

በቤንሻንጉል ጉምዝ ማኦ ኮሞ ወረዳ ቶንጎ ከተማ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ የወጡ ነዋሪዎች በክልሉ ልዩ ፖሊስ ታጣቂዎች በተተኮሰ ጥይት የሁለት ሰው ሕይወት ማለፉንና 40 ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የአጎራባች ወራዳ ፖሊስ ኃላፊዎች ገለጹ።

XS
SM
MD
LG