በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሐምሌ 19 ለሥቃይ አያያዝ ወይም ለቶርቸር ሰለባዎች ዓለም ድጋፉን የሚገልፅበት ቀን ነው


ሐምሌ 19 ለሥቃይ አያያዝ ወይም ለቶርቸር ሰለባዎች ዓለም ድጋፉን የሚገልፅበት ቀን ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:28 0:00

ይህ የዛሬ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መመሥረቻ ቻርተርና ሰባ ዓመት በሀገሮች መካከል ከተፈረመው የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ጋር የተያያዘ ዕለት ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ሲታሰብ ሃያኛ ዓመቱ ነው። ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ በየእሥር ቤቱ ይደርስባቸው የነበሩ የከፉና የሥቃይ አያያዞችን ያካፈሉን ሰሞኑን የተለቀቁ የቀድሞ እሥረኞች ታሪክ ይዛ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።

XS
SM
MD
LG