No media source currently available
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካዊው የሃይል ቴክኖሎጂ ኩባንያ General Electric (GE) 444 ሚሊየን ዶላርስ የሚያወጡ 12 የአውሮፕላን ሞተሮችን እንዲሁም የ473.5 ሚሊየር ዶላርስ የ10 ዓመት የጥገና እንደሚገዛ ተገለጸ።