በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፍንዳታው እስካሁን የሞተ ሰው እንደሌለ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ


በፍንዳታው እስካሁን የሞተ ሰው እንደሌለ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።

XS
SM
MD
LG