No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።