በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን - ለአዲስ አበባ ሰዎች


በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን - ለአዲስ አበባ ሰዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:53 0:00

የተጀመረውን ለውጥ ለመደገፍ ዴሞክራሲን ለማበረታት በሚል በነገው ዕለት የተጠራው ሰልፍ በሰላም እንዲጠናነቅ “ይድረስ ለአዲስ አበቤዎች” የሚሉ መልዕክቶች እየተፃፉ ነው። መልዕክቶቹ ከግጭት እራቁ በሰላም ወጥታችሁ በሰላም ግቡ የሚል ይዘትም ያላቸው ናቸው።

XS
SM
MD
LG